Showing posts with label ለጀት ኪዳነምህረት. Show all posts
Showing posts with label ለጀት ኪዳነምህረት. Show all posts

Thursday, February 25, 2016

ድንቅ ተዓምር በ ለጀት ኪዳነምህረት

ማክሰኞ 16/06/2008 ዓ.ም የመቤታችንን ክብረ በዓል ለማክበር ወደ ለጀት ኪዳነምህረት ሂጀ ሳለ ትልቅ ተዓምር አየሁ ። እግዚዐብሔር ይመስገን ደስ ይበላችሁ ። ስሟ ቃልኪዳን የምትባል ሰው ታማ ያልሄደችበት ሐኪም ፀበል የለም እና አሁን ሰልችቷት እቤቷ ዋድ አካባቢ ነበር ያለች። የህመሙ አይነት ከሆዷ ከጉልበቷ አካባቢ ሁሌ የሚቆርጣት ሳይታይ ደም ይፈሳት ነበር።የፈሰሰው/የተቆረጠው/ ለምጡ አሁንም አለ።ነገር ግን ዛሬ ታሪክ ተለወጠ ክብር ለናታችን ቅድስት ድንግል ማረያም።አንድ በፀበል የምታውቃት ጓደኛዋ ደውላ ዛሬ ኪዳነምህረት ንግሷ ስለሆነ ነይ አክብሪስትለት እሷም ከዋድ መጣች።መጥታ ታቦት እንደገባ ፀበል እንድትጠጣ በትንሽ ሀይላንድ ስጥተዋት ከቤተክርስትያን አጥር ወጥታ ስትጠጣ በትውኪያ 2/ሁለት/ምላጭ ወጥቶላታል። ክብርምስጋና ለአምላክ እናት።ስለ ታምሩማወቅ የሚፈልግ። 0911593144 ይደውሉ።በበለጠ መሔድ የሚችል እሁድ እቦታው ሒዶ ታምሩን ይስማ። ኦርቶዶስ ለዘላለም ትኑር

አንዲት እህት ከሆዷ ውስጥ ጥቁር ወፍ ወጣላት